የሕንጻ ፕሮጀክት
የፕሮጀክቱ ዓላማ፤ ...
ለኢየሩሳሌም ወንጌላዊት ቤትከርስቲያን የሚሆንን ሕንጻ/መሬት ለመግዛትና ባለቤትነቱ የራሳችን የሆነን የመሰብሰቢያን ስፍራ እንድናገኝ ፍለጋን ማካሄድ ምእመናንን ማስተባበር የቤ/ክ መሪዎችን በዚህ ረገድ ማገዝ::
የፕሮጀክቱ አባላት
The steer-group for the project comprises of:
The board of JEC leadership pastors and elders as well as the following four individuals:
- Dr. Alazar Gedamu
- Gulilat Tegene
- Alemtesfa Lakew
- Yohannes Asrat